Quantcast
Channel: Bawza
Viewing all articles
Browse latest Browse all 1835

Who is accountable for the death of civilians by security persons?: VOA

$
0
0

አቶ ቁምላቸው ዳኜ፣ አቶ ሙሉጌታ አረጋዊና ዶ/ር አወል አሎ ።

በኢትዮጵያ ለሰልፍና ለተቃውሞ አደባባይ የሚወጡ ሰዎች ሲገደሉ እንዲሁ በሰልፉ ላይ ተሳታፊ ሳይሆኑ በተባራሪ የሚገደሉ ሰዎችን በተመለከተ ገዳዮቻቸው ሊጠየቁበት የሚችሉበት ሕግ አለ ወይ? ካለስ በምን መልኩ ሊጠየቁ ይችላሉ? የሚሉና ሌሎች ጥያቄዎችን ይዛ ጽዮን ግርማ ሦስት የሕግ ባለሞያዎችን አነጋግራለች።

ተወያዮቹ አቶ ቁምላቸው ዳኜ ፣ አቶ ሙሉጌታ አረጋዊ ዶ/ር አወል አሎ ናቸው። ሙሉ ውይይቱን የተያያዘውን የድምፅ ፋይል በመጫን ያድምጡ።


Viewing all articles
Browse latest Browse all 1835

Trending Articles