Quantcast
Channel: Bawza
Viewing all articles
Browse latest Browse all 1835

የሁለት ዘመን ፈርጦች፦ አሊ ቢራ ፤ ሃጫሉ ሁንዴሳ: «ኦዳ አዋርድ»

$
0
0

በአፋን ኦሮሞ ቋንቋ በኪነ-ጥበብ ሥራዎቻቸዉ ለህዝባቸው አስተዋፅዖ ላደረጉና እያደረጉ ያሉ ሰዎችን   የሚያበረታታና በሥራዎቻቸዉ እዉቅና የሚሰጥ «ኦዳ አዋርድ» የተሰኘዉ የሽልማት ዝግጅት ጥር 5 ቀን 2010 ዓ.ም. በአዲስ አበባ በሚገኘው የኦሮሚያ የባህል ማዕከል አዳራሽ ዉስጥ በደመቀ ሁኔታ ተካሂዷል።

በዓይነቱ የመጀመሪያ ነው በተባለዉ በዚህ ዝግጅት ላይ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች፣ አባ ገዳዎች፣ ምሁራኖችና ወጣቶች ታደመዋል። የኦዳ አዋርድ ወይም የሽልማት ሥነ-ስርዓቱ በድራማ፣ በፊልምና በሙዚቃ ኪነ-ጥበብ 15 ምድብ እንደነበረዉ የሽልማቱ መስራችና ጋዜጠኛ በሻቱ ቶለማርያም ተናግራለች። ይሁን እንጅ በሻቱ ከእነዚህ 15 ምድቦች መካከል ሁለቱ ምድብ «ለየት ያለ» መሆኑን ነዉ የገለፀችዉ።

Read more 

The post የሁለት ዘመን ፈርጦች፦ አሊ ቢራ ፤ ሃጫሉ ሁንዴሳ: «ኦዳ አዋርድ» appeared first on Bawza NewsPaper.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 1835

Trending Articles