Quantcast
Channel: Bawza
Viewing all articles
Browse latest Browse all 1835

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 1,733 ሰዎች በኮቪድ-19 ሲያዙ የ13 ሰዎች ህይወት አልፏል

$
0
0

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 1,733 ሰዎች በኮቪድ-19 ሲያዙ የ13 ሰዎች ህይወት አልፏል
—————————
ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገው 18,766 የላብራቶሪ ምርመራ 1,733 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ13 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪም 586 ሰዎች አገግመዋል።

በአጠቃላይ በኢትዮጵያ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 48,140 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 758 ደርሷል፤ ከበሽታው ያገገሙ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 17,415 ደርሷል።


Viewing all articles
Browse latest Browse all 1835

Trending Articles