Quantcast
Channel: Bawza
Viewing all 1835 articles
Browse latest View live

Professor Abiy Ford Passed away:May 9, 2018

$
0
0

የአፍቃሪ ኢትዮጵያው ቤተሰብ የመጨረሻ ሰው፣ ፕሮፌሰር አብይ ፎርድ አረፉ…

እዚሁ አዲስ አበባ ውስጥ እ.ጎ.አ በመጋቢት 5 ቀን 1935 የተወለዱት ፕሮፌሰር አብይ ፎርድ አባታቸው የሙዚቃ ሊቅ እናታቸው ደግሞ የአባታቸው የሙዚቃ ተማሪ ነበሩ፡፡ አፍቃሪ ኢትዮጵያ የሆኑት የፕሮፌሰር አብይ ወላጆች ወደ ኢትዮጵያ የመጡት በ1923 የቀዳማዊ ኃይለሥላሴን የዘውድ በዓል ለማክበርና ለኢትዮጵያም የተቻለውን ለማድረግ በሚል ከመጣው የካሪቢያን ቡድን አባላት ጋር በመሆን ነበር፡፡

ጥንዶቹ ትዳር መስርተው ዮሴፍ ኃይለሥላሴ ፎርድን እና አብይ ፎርድን ወልደው ኢትዮጵያ ውስጥ ኑሯቸውን ቀጠሉ፡፡ አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ኢትዮጵያ ውስጥ የተከታተሉት ፕሮፌሰር አብይ ፎርድ በአሜሪካ በፓኔ ውድስ ጁኒየር ኮሌጅ በኢለመንታሪ ኢዱኬሽን የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል፡፡ ከዚያም ከኮሎምቢያ ዩኒቨርሰቲ ስኩል ኦፍ ጀኔራል ስተዲስ በፊልም ጥናቶች የሁለተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል፡፡

ፕሮፌሰር አብይ ፎርድ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን እናታቸው ባሰሩት ቤተ-ኡራኤል በኃላ ላይ ልዕልት ዘነበወርቅ በተባለው የአፀደ ህፃናት እና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት፤2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በሊሴይ ገ/ማሪያም ከተማሩ በኃላ ስኮላርሽፕ አግኝተው ወደ አሜሪካ ሚሲሲፒ አቀኑ፡፡ በዚያም በፓኔ ውድስ ጁኒየር ኮሌጅ በኢለመንታሪ ኢዱኬሽን የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል፡፡ በማስከተልም ከኮሎምቢያ ዩኒቨርሰቲ ስኩል ኦፍ ጀኔራል ስተዲስ በፊልም ጥናቶች /Directing track and scholarship or criticism track/ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ወይም ማስተሬት ዲግሪያቸውን ተቀብለዋል፡፡በሃዋርድ ዩኒቨርስቲ የሙሉ ፕሮፌሰርንትን ማዕረግ እስካገኙበት ጊዜ ድረስ ለ33 አመታት ያህል ሰርተዋል፡፡በቆይታቸውም በዩኒቨርሰቲው በኮምኒኬሽን ዲፓርትመንት የሬዲዮ፣ቴሌቪዥን እና ፊልም ትምህርት እንዲሰጥ አድርገዋል፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥም እንደ እነ ሀይሌ ገሪማ ያሉ ኢትዮጵያውያን እንዲያስተምሩ ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል፡፡

ሮፌሰር አብይ ፎርድ የቀድሞው የአ.አ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነት እና ኮምኒኬሽን የድህረ ምረቃ ት/ቤት ዲን፤ የዩኒቨርስቲው ፐሬዚዳንት ፅ/ቤት ከፍተኛ የአለም አቀፍ ሚዲያዎች አማካሪ ሆነው አገልግለዋል፡፡ ከ26 የሚበልጡ ዶክመንታሪ ፊልሞችንም ሰርተዋል፡፡

ፕሮፌሰሩ በአሜሪካ አየር ሀይል ኤሮ አክቲቪቲ በፓይለትነት አገልግለዋል ከዚህም ባሻገር የኢትዮ- አሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዲጠናከር ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክተዋል፡፡

በፋሽስት ወረራ ጊዜ የውጭ ሐገር ዜጎች ኢትዮጵያን ጥለው ሲወጡ የፕሮፌሰር አብይ ፎርድ ቤተሰቦች ግን ኢትዮጵያን በችግሯ ጊዜ ጥለን አንሄድም ብለው እዚሁ ቆይተዋል፡፡

የፕሮፌሰር አብይ አባት በሚወዷት ኢትዮጵያ ነው ኖረው፣ ሞተው የተቀበሩት፡፡ እናታቸው ሚስ ፎርድም ልጆቻቸውን ለመጠየቅ አሜሪካ ሄድው ህይወታቸው እዚያ ቢያልፍም መቃብራቸው ግን ኢትዮጵያ ሆኗል፡፡ የፕሮፌሰር አብይ ፎርድ ወንድምም በተመሳሳይ አሜሪካ ሞተው በኢትዮጵያ መሬት ነው ያረፉት፡፡

እነሆ በዛሬው ዕለት የሚስ ፎርድ ቤተሰብ፣ የዚህ አፍቃሪ ኢትዮጵያ ቤተሰብ የመጨረሻው ሰው ፕሮፌሰር አብይ ፎርድ በአሜሪካ ሐገር ማረፋቸውን ሰማን…

የዜናው ምንጭ ሸገር FM እና ethiopiaanything.com

ባውዛ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን ይመኛል…

 

 

The post Professor Abiy Ford Passed away:May 9, 2018 appeared first on Bawza NewsPaper.


Artist Abenet Girma “Teneshu Tilahun” new single video to be released soon

$
0
0

Artist Abenet Girma is commonly known by his nickname “Tinshu Tilahun” which means the little Tilahun Gessese. The name given as a result of he played  the king of  Ethiopian music Artist Tilahun Gessese’s songs in an extraordinary manner. Currently, he is finalizing his full album. And in the meantime, He completed the work of one music video clip which is going to be released in recent days entitled with ” Gena Bezu gizae”.
At this Time, Abenet is performing at Lucy Ethiopian Restaurant in 8301 Georgia Ave Silver Spring, MD 20910.
Until his new video clip we invite you to watch Tilahun Gessese’s song called Yetzitaye Enat with Ras band:

አብነት ግርማ "ትንሹ ጥላሁን

አብነት ግርማ "ትንሹ ጥላሁን" የጥላሁንን የትዝታዬ እናት የሚለውን ከራስ ባንድ ጋር ሲጫወት!

Posted by Bawza Ethiopian Newspaper on Wednesday, May 9, 2018

 

The post Artist Abenet Girma “Teneshu Tilahun” new single video to be released soon appeared first on Bawza NewsPaper.

Happy 77th Birthday to Honorable Dr. Artist Mahmoud Ahmed

$
0
0

የ77 አመቱ የትዝታው ንጉሥ ማህሙድ አህመድ

በ1933 ዓ.ም. አዲስ አበባ በአሜሪካን ግቢ አካባቢ የተወለደው ማህሙድ ሥራንም ሆነ ሕይወትን በራሱ መጋፈጥ የጀመረው ገና በሕፃንነቱ ነበር፡፡ አባቱ በሚሠሩበት ግሪክ ክለብ አብሮ በመሔድ በቅርጫት ኳስና የቴኒስ ሜዳዎች ላይ ይሠራም ነበር፡፡ በስድስት ዓመቱም ሊስትሮ ሆኖ መሥራት ጀመረ፡፡ በትምህርት ቤት ቆይታው ብዙ ጐበዝ እንዳልነበር የተረዳው ማህሙድ ቤተሰቦቹንና ራሱን መርዳት እንዳለበትም የተረዳውም እንዲሁ በአፍላ ዕድሜው ነበር፡፡

የሙዚቃ ሕይወቱ ሀ ብሎ የተጀመረው አንድ ክለብ ውስጥ ሳንድዊች እንዲያቀርብ በተቀጠረበት ጊዜ ነው፡፡ እንደ አጋጣሚም ሆኖ በዚያው ክለብ ውስጥ ጥላሁን ገሠሠ ይዘፍንበት የነበረ ቦታ ነበር፡፡

በአንድ አጋጣሚም ሁሉም ድምፃውያን ወደ ድሬዳዋ ሔደው ሙዚቀኞቹ ያለ ድምፃዊ የተፈራ ካሣን ‹‹አልጠላሽም ከቶ››ን የተዘራን ‹‹ይሔም አለ ለካ››ንና የጥላሁን ዘፈኖች እየተለማመዱ ነበር፡፡ በድምፅ መዝፈን እንደሚፈልግም ጠየቃቸው ፈቀዱለትም። ‹‹አልጠላሽም ከቶ›› የሚለውን ዘፈን በሚዘፍንበት ሰዓት የኮንጐ ዘማቾች በቦታው ነበሩና አስደነቃቸው፡፡ እንደገናም እንዲዘፍን ተጠየቀ፡፡ የክለቡ ባለቤት በቦታው የነበረ ሲሆን አድናቆት በተሞላ ድምፅም ‹‹የአላህ ያለ መዝፈን ትችላለህ!›› እንዳለው ማህሙድ ያስታውሳል በዚህም አጋጣሚ ከአስተናጋጅነት ወደ ዘፋኝነት ተቀየረ፡፡ የቤቱ ባለቤትም ሙሉ ልብስ ገዛለት፡፡

ጥላሁንና ሌሎቹ ዘፋኞች በተመለሱበት ወቅት የእሱ መዝፈን በጣም ነው ያስገረማቸው ስለነበር፤ የግጥም ደብተር ሰጡት፡፡ የተለያዩ ዘፋኞችን ሙዚቃን በመዝፈን ጀመረ፡፡ በዚህም ክለብ ነበር ‹‹አላወቅሽልኝም›› የሚለው የመጀመሪያው ዘፈኑ የሆነው ግጥም ተሰጠው፡፡ ክብር ዘበኛ መቀጠር ፍላጐቱ የነበረ ሲሆን መጀመሪያ ግን ፖሊስ ኦርኬስትራና ምድር ጦር ለመቀጠር ጠየቀ፡፡ በተለያዩ ምክንያቶችም እንደማይቀጥሩት ነገሩት፡፡ መቶ አለቃ ግርማ ሐድጉም (በኋላ ሻለቃ) ክብር ዘበኛ መቀጠር ይፈልግ እንደሆነ ጠየቁት፣ እሱም ተስማማ ከመቀጠሩ በፊት ግን በሕዝብ ፊት ዘፍኖ ማለፍ ነበረበት፡፡ የዚያን ጊዜ የነበረውን እያንዳንዷን ጥቃቅን ነገር በጥልቅ ያስታውሳል፤ የታምራት ሞላን ‹‹ተስፋ አትቁረጪ›› እንዲሁም ‹‹አላወቅሺልኝም›› ዘፈነ፣ ‹‹የኤልቪስ ፕሪስሊን ዳንስምንም ደነሰ፣ እናም የተመልካቹ መልስ የማይታመን ሆነ፡፡

መቶ አለቃ ግርማም ወታደር ሆኖ እንዳይቀጠር መከሩት፣ የክብር ዘበኛ ሰዎችም በወታደርነትና ሙዚቀኝነት 120 ብር እንክፈልህ ብለው ቢጠይቁትም እሱ ግን በሙዚቀኝነት ብቻ በ1955 ዓ.ም. አካባቢ ተቀጠረ፡፡ ለአሥራ አንድ ዓመታትም ያህልም በዚህ ቦታ ሠርቷል፡፡ ወርሃዊ ደመወዙም 60 ብር የነበረ ሲሆን በዚህ ደመወዝ አምስት እህቶቹና ወንድሞቹ በአጠቃላይ ቤተሰቦቹን ይደግፍ ነበር፡፡ በወቅቱ ወላጅ አባቱ ሥራ ያልነበራቸው ሲሆን እናቱ ብቻ ቤተሰቡን ለመደገፍ የተለያዩ ስራዎችን ይሰሩ ነበር ፤ መጨረሻ ላይ ከክብር ዘበኛን በለቀቀበት ወቅት ደመወዙ 250 ብር ደርሶ የነበረ ሲሆን በመቀጠልም ከአይቤክስ ባንድ ጋር ተጠቃልሎ ራስ ሆቴል ተቀጥሮ መሥራት ጀመረ።

ዛሬ ማህሙድ በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ አሻራቸውን መጣል ከቻሉ ስመ ጥሩ ዘፋኞች ውስጥ አንዱና ዋነኛው ነው፡፡ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ተወዳጅነትን፣ ተደናቂነትን፣ ተፈቃሪነትን ማትረፍ የቻለ ፈርጥ እንደሆነም የብዙዎች እምነት ነው፡፡ ሙሉ ሕይወቱን በሙዚቃ ያሳለፈው ማህሙድ በሙዚቃው ይተነፍሳል፣ ይናገራል፣ ሰውን ያዝናናል፡፡ ከሃምሳ ዓመታት በላይ በቆየውም የሙዚቃ ሕይወቱ የተለያዩ ትውልድን በሙዚቃው አንድ ላይ ማምጣት የቻለ ትልቅ አርቲስት ነው፡፡ በተለያዩ ኮንሠርቶች በሚዘፍንበትም ወቅት በተለያዩ ዕድሜ ክልል የሚገኙ ሰዎች ብሔራዊ መዝሙር በሚመስል መልኩ አብረውት በመዝፈንም በዘፈኑ አንድነትንም ያሳያሉ፡፡

ማህሙድን የኢትዮጵያ የስነ ጥበባትና የመገናኛ ብዙሃን ታህሳስ 24 ቀን 1991 ዓ.ም. “የረጅም ጊዜ ተሸላሚ” በሚል ዘርፍ ሸልሞታል። ከሰማኒያ በላይ በጉራጊኛና አማርኛ የዘፈነው ድምጻዊ ማህሙድ ተደናቂነትን ካተረፈባቸው መካከል፦ የሺ ሃረጊቱ፣ መቼ ነው አገሬን የማየው፣ አሽቃሩ፣ ኢትዮጵያና፣ የሠላሌዋ ይገኙበታል።

ድምጻዊ ማህሙድ በእሱ ዘመን ካሉት ድምፃውያን በተሻለ መልኩ በተለያዩ አገራት መድረክ ስራዎቹን በማቅረቡ ቢቢሲ 1999 ዓ.ም. “የአለም አቀፍ የሙዚቃ ተሸላሚ ከአፍሪካ” በሚል የሚታወቀውን የሽልማት ዘርፍ አበርክቶለታል። በሰኔ ወር 2007 ዓ.ም 50 ዓመት የሙዚቃ ህይወቱም በደመቀ ሁኔታ ተከብሮለታል።

ማህሙድ አሁን 77 አመት ሞላው። አሁንም ይዘፍናል፣ አሁንም በመድረክ ላይ ይወዛወዛል፣ ይደንሳል፣ ይጨፍራል ፣ ያስጨፍራል!.

ባውዛ ለአንጋፋው ድምፃዊ ለክቡር ዶ/ር አርቲስት ማህሙድ ረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይመኛል።
መልካም ልደት !!!

ምንጭ: Petros Ashenafi Kebede Facebook

 

The post Happy 77th Birthday to Honorable Dr. Artist Mahmoud Ahmed appeared first on Bawza NewsPaper.

How Israel’s Mossad Used a Fake Red Sea Diving Resort to Save Ethiopian Jews

$
0
0

(The Wrap): In the early 1980s, Israeli Mossad agents used a fake diving resort in Sudan to smuggle thousands of Jewish refugees out of Africa. More than three decades later, the agency’s daring mission is getting the Hollywood treatment.

The mission, known as “Operation Brothers” was devised by a small team of undercover operatives who rented out an abandoned tourist resort in Sudan as a cover — and then opened it up to actual tourists. From there, the agents evacuated a lost tribe of Ethiopian Jews, right under the noses of Sudanese authorities.

The Ethiopian Jews were persecuted by their government, prohibited from practicing their religion and barred from traveling to places where they could practice it freely, according to the BBC.  Roughly 2,500 Jews were killed and 7,000 became homeless in the weeks surrounding Lt. Col. Mengistu Haile Mariam’s assumption of power over Ethiopia in 1977.

Ethiopian Jews started fleeing civil war and famine, and many went to nearby Sudan. About 12,000 walked from the remote Gondar region, suffering hunger, thirst, and attacks by bandits and wild animals.

The Israeli government sent the Mossad to extract the Ethiopian Jews and bring them to Israel in a series of missions, which included “Operation Moses” and “Operation Solomon.”

“It’s one of those stories that are hard to believe,” Gad Shimron, one of the Mossad agents who operated the resort, told TheWrap. “It was the only time when Europeans had extracted Africans from the continent, not to be enslaved but to be freed.”

The real-life story of “Operation Brothers,” one of the lesser-known Mossad missions, is now the subject of a new movie called “Red Sea Diving Resort.” The drama, written and directed by “Homeland” co-creator Gideon Raff, is expected to be released later this year and stars Chris Evans, Haley Bennett, Alessandro Nivola, Michael K. Williams and Ben Kingsley.

The operation took place during Ethiopia’s worst-ever famine, which killed an estimated 400,000 people between 1983 and 1985, according to Human Rights Watch. As images of starving children reached the West, many tried to help. “We Are the World,” written by Michael Jackson and Lionel Richie and featuring more than 40 American pop stars, became the biggest charity single of all time, raising more than $63 million.

But, according to Shimron, who wrote about his his experience in Sudan in a 1997 book, “Mossad Exodus,” Israel went further.

“Some sang songs like ‘We Are the World,’” he said. “But Israel was the only country to actually do something.”

Israeli commando unit training for “Operation Brothers” in Sudan. Photo: Gad Shimron

“The civil war in Ethiopia had caused many of the Jews to flee to neighboring Sudan,” Shimron said. “The problem with that was that Sudan was an enemy country [of Israel] so the Mossad took on the mission to extract them.”

In order to do that, Shimron and his crew came up with a gutsy plan: they rented the Arous Holiday Village, a tiny beach resort that had been built by Italian entrepreneurs in the early ’70s, and used it as their cover for the mission. The village was abandoned after the Sudanese government failed to deliver on basic infrastructure amenities like road access, water and electricity, according to Shimron.

“We established a shell company in Switzerland for cover, rented the village for about $300,000 and then began extracting groups of 100 to 150 people to the beach,” Shimron said. There, the refugees were met by Israeli Navy Seals, who brought them to a ship headed to Israel.

Gad Shimron in Sudan. Photo: Gad Shimron

The operation was so covert, neither the local employees who worked at the resort nor the guests who stayed there were aware of the village’s real purpose. According to Shimron, the refugees never stayed at the resort, which was used only used as a front. The resort proved surprisingly successful, drawing foreign scuba divers and other tourists. Rescue operations happened outside the resort in the dead of night.

At one point, four members of Shimron’s team, including the operation’s commander, were surrounded by a group of 20 armed Sudanese soldiers. The soldiers stopped them on a beach just as they were about to load a group of refugees onto a boat that would take them to a bigger vessel waiting for them in international waters.

“For a second I thought we were finished,” said Shimron, who was following the group. He said he saw one of his fellow agents lowering his hands and arguing with the Sudanese soldiers.

“He was yelling at them for shooting at poor defenseless tourists who had paid good money for a night-dive,” Shimron said. “The Sudanese, who had never seen any tourists, or diving for that matter, were so confused, they folded.”

Gad Shimron at Arous Holiday Village. Photo: Gad Shimron

Just to be safe, Shimron and his team stopped evacuating people by boats, using only Hercules cargo planes to evacuate refugees.

“You have to understand what it was like for some of these Ethiopian refugees who had never seen a plane in their lives before,” Shimron said. “For them it was like Jonah and the whale.”

All in all, about 6,000 Ethiopians were rescued during “Operation Brothers.” But the operation had largely gone unnoticed, overshadowed by another dramatic rescue, 1984’s “Operation Moses,” which airlifted more than 8,000 Ethiopian Jews to Israel in less than three months later that year.

The enormity of the rescue only hit him once, he said, when visiting the absorption center in Israel where the refugees had been placed.

“There was a small child, maybe seven or eight-years-old, he came up to me, tugged at my sleeve and said, ‘Uncle, I remember you from the red truck.’”

“I’ll admit, I’m not the sentimental type,” Shimron said. “But I may have shed a few tears.”

 

 

The post How Israel’s Mossad Used a Fake Red Sea Diving Resort to Save Ethiopian Jews appeared first on Bawza NewsPaper.

Bekele Gerba and Eskinder Nega at The Atlantic Council: Live dialogue on Ethiopian politics

$
0
0

Bekele Gerba the chairperson of Oromo federalist congress and University teacher, and Journalist Eskinder Nega is in America for meeting organized by the Atlantic council. During their meeting, they held two ways dialogue between the two: Here is the video attached:

Bekele Gerba and Eskinder Nega

Bekele Gerba and Eskinder Nega at The Atlantic Council: Live dialogue on Ethiopian politics

Posted by Bawza Ethiopian Newspaper on Thursday, May 10, 2018

 

The post Bekele Gerba and Eskinder Nega at The Atlantic Council: Live dialogue on Ethiopian politics appeared first on Bawza NewsPaper.

An Eritrean man stabbing attack left four people dead in north Columbus, Ohio

$
0
0

Angie Plummer with Community Refugee and Immigration Services (CRIS) says there are two families involved, one of them refugees from the African country of Eritrea. Her agency helped them relocate to Columbus in June of 2017.

“And there is another family unit that had moved in with them, and as I understand it, it’s the estranged husband or ex-husband had come and attacked the family in the home,” Plummer said.

The mother (Alganesh Gebrezgabiher, a 51-year-old female),  and her four children had lived for years in a refugee camp. Alganesh is in life-threatening condition at Riverside Methodist Hospital.

Columbus Police say they shot and killed the man( Abadi Gebregziber, 64) who stabbed the four people, killing three of them.

Police found the body of a 19-year-old man( Russom Habte,  who had been stabbed to death on Fitzroy Drive.Police say the suspect had stabbed three women, killing two of them(Selam Habte, 18, and Azeb Demewez, 33).

Police say the violence was the result of a domestic dispute between an estranged couple. Officers confronted and killed the suspect, who they say was still holding a butcher knife.

“To think those children have lost a parent or an aunt or uncle is just horrible,” said neighbor Tony Layton. “You don’t want any child to have to go through something like that.”

Columbus Police identify the officer who shot and killed the suspect as Sgt. Gregg Seevers, a 21-year veteran of the Columbus Division of Police.

Source: www.10tv.com

 

The post An Eritrean man stabbing attack left four people dead in north Columbus, Ohio appeared first on Bawza NewsPaper.

Ethiopia-Eritrea cultural music Event @ Hayfield secondary school: Saturday May 12, 2018

$
0
0

Hayfield secondary school is  one of the known public  school in Virginia.Most Ethiopian and Eritrean parents send their children to this high school.

The cultural music event is expected  to encourage students to continue their effort to proudly show their heritage to the community they are living. In addition, it will help to support the School Parent Teacher and Student Association (PTSA) to continue its work to  help teachers and students in the school.

In the program, there will be featuring of Hayfield secondary school student’s cultural performance, Artist Gizachew Teklemariam(Ligabaw Beyene music), Ahmed tefere Yemam keyboardist and professional cultural instrumental players and performers. The program will be launched on Saturday May 12, 2018 from 3pm-6:30pm. The door is open starting from 2:00pm.

According to published flayer,  the entrance fee is $10 for students and $15 for general.

 

 

 

The post Ethiopia-Eritrea cultural music Event @ Hayfield secondary school: Saturday May 12, 2018 appeared first on Bawza NewsPaper.

Honorable Dr. Maritu Legesse new music album “ይገማሸራል”will be released soon

$
0
0

Henerable Dr. Maritu Legesse was one of the member of Wollo Lalibela cultural music band which had a wide acceptance in the 1970s. She is widely known as a queen of Ambassel muisc which is one of the four music kignits of Ethiopian music (Ambasel, Anchehoye, Batti and Tizita).

Artist Maritu has got a honorable doctoral degree from Wollo University in June, 2016 in recognition of her life time achievement  in Ethiopia music majorly as a sole singer of Ambassel kignit.

She is currently living in Washington DC. USA. After so many years, she has completed her new album entitled with”ይገማሸራል”. According to our source, the album contains 13 songs most are new and the others are her old musics in new style. The album will be released in the coming month.

 

 

The post Honorable Dr. Maritu Legesse new music album “ይገማሸራል”will be released soon appeared first on Bawza NewsPaper.


Ethiopian lunch in Nashville’s Historic Arcade: Ajora is delish and bargain priced

$
0
0

(The tennessean): The wonderful book I have been reading, “Cutting for Stone”, is set in Ethiopia and so when a friend suggested meeting for lunch at a little Ethiopian restaurant in the Historic Arcade downtown, I was thrilled.

I knew little or nothing about Ethiopian food, but was happy to try it. And one meal in from the Ajora Kitchen and I’m a serious fan.

My meal was delicious, beautifully served on an oval plate by the restaurant owner Zeni Meshesha, and healthy, I think.

I mean, it seemed healthy since I chose “chicken tibs” (chunks of juicy chicken in a wonderful spicy red sauce), Gomen (collard greens) and red lentils served over rice.

And tap water (my usual drink of choice) of course.

My plate was full of wonderful and interesting food and my tab was $8.76, including tax.

My vegetarian lunch mate went for the four vegetable plate that included Tikle Gomen ( cabbage, potatoes and onion) and the Key Sir (diced beets cooked with onion, garlic and ginger) along with lentils, served over an ample piece of the spongy Injera (bread) and her tab came to right at ten dollars because she ordered a bottled water before I could stop her.

I ate my lunch with a fork, not realizing until later that most traditional Ethiopian food is eaten with your hands, tearing off pieces of the injera, and using it to grab the food and put it in your mouth.

The friendly Ajora owners Zeni and Girma Meshesha have been open in the Arcade for four years, making and serving generous portions of their native country’s food that Zeni prepares in the small adjoining kitchen, using recipes that were her mother’s and grandmother’s Ethiopian staples.

She said an Ethiopian red pepper is one of the most common spices, but other spices include garlic, ginger, jalapenos and turmeric.

The menu is the same every day on the cafeteria style setup and Zeni says the most popular items are the chicken tibs, the red lentils and the Shero, which is spicy chick peas.  Other options include beef tibs, black beans, yellow split peas, and an Ajora salad.

The glass that showcases the food on the cafeteria line identifies the various bean and veggie and meat options but the owners are more than happy to explain and advise as you need.

Ajora Ethiopian Kitchen in The Arcade offers vegetarian options, including two kinds of lentils beets, and cabbage, served with the special Ethiopian bread Injera on the side. (Photo: Mary Hance / The Tennessean)

You get a choice of rice or the Ethiopian bread, injera that is made from a special Ethiopian flour called Teff. I like the rice but the spongy injera would probably be a more authentic option, since it is the national dish of Ethiopia. And it is a must if you want to eat your food properly with your hands.

Zeni is in the restaurant cooking and serving whenever Ajora is open, while her husband comes in to help with the the lunch rush, and then returns to his other job, which is as an accounting manager for the state of Tennessee.

You can eat your Ethiopian feast inside the restaurant or you can take your plate out to one of the tables  in the Arcade, where there are diners from the other restaurants and primo people watching. Ajora also does a substantial “to go” business and offers catering.

And their coffee is authentic Ethiopian coffee: “Coffee originated in Ethiopia, it is very good and very strong, like Espresso,” according to Girma.

If you wonder about the name of the restaurant, it is named after Ajora – the twin waterfalls – in  Wolaita, Southern Ethiopia, which is where Zeni grew up.

I still don’t know much about Ethiopian food, but I know I like it, at least the Ajora version. I will be back for sure.

Ajora Kitchen, Ethiopian Cuisine

Where: 34 Arcade Alley in downtown Nashville

Hours: 10:30 a.m. -2:30 p.m. Monday through Friday and noon – 9 p.m. on first Saturday of the month, Art Crawl night. 

Contact: 615-891-1898  or ajorakitchen@yahoo.com

 

The post Ethiopian lunch in Nashville’s Historic Arcade: Ajora is delish and bargain priced appeared first on Bawza NewsPaper.

Seifu on EBS with Artist Aster bedane, part 1: May 13, 2018

$
0
0

Seifu Fantahun hosts a weekly show on ebs television  packed with hilarious comedy bits, topical monologue jokes, musical guest or acts and interviews. The show features diverse lineup of guests including celebrities, athletes, musicians, comedians and other human interest subjects. Today, he hosts Artist Aster Bedanea as his guest.

 

The post Seifu on EBS with Artist Aster bedane, part 1: May 13, 2018 appeared first on Bawza NewsPaper.

A memorial service for Prof. Abiy Ford at Howard University: May 14, 2018

$
0
0

Last week on May 9, 2018,  we  were reporting  the passing of Professor Abiy Ford in the United state of America.

Professor Abiy family was the first pan African teachers and pioneers who contributed to Ethiopian modern education more than nine decades ago.

The Family is receiving guest friends at 717 Calvert Lane Fort Washington, MD 20744. By tomorrow, Monday 14, may 2018,  the family arranged a memorial service @10:00 am at Howard University, Dumbarton Chapel school of Law 2900 Van Ness st, NW Washington DC, 20008.

According to the family, Fulfilling Abiy’s wish, he will be buried in his birth place in Ethiopia where his Father, Mother and Brother were also buried.

Once again Bawza would like to extend the condolence to his family and friends.

 

 

 

The post A memorial service for Prof. Abiy Ford at Howard University: May 14, 2018 appeared first on Bawza NewsPaper.

Seifu on EBS with Artist Aster bedane, Part 2:

$
0
0

Seifu Fantahun hosts a weekly show on ebs television  packed with hilarious comedy bits, topical monologue jokes, musical guest or acts and interviews. The show features diverse lineup of guests including celebrities, athletes, musicians, comedians and other human interest subjects. Yesterday May 13, 2018, he hosted Artist Aster Bedanea as his guest and here is the second part of the interview.

 

The post Seifu on EBS with Artist Aster bedane, Part 2: appeared first on Bawza NewsPaper.

PM Abiy Ahmed’s official visits and their implications ( የጠ/ሚኒስትሩ ጉዞዎችና ፋይዳቸው?)

$
0
0

ወደ መንበረ ጠቅላይ ሚኒስትርነት ከመጡ ዛሬ 40 ቀን የሆናቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ እስከዛሬ ያደረጋቸው እንቅስቃሴዎች የሃገሪቱን ፖለቲካዊ ችግሮች ከመቅረፍ አንፃር ምን ያህል አጋዥ ናቸው? የውጭ ሃገራት ጉብኝታቸውስ ፋይዳ ምንድን ነው? በሚሉና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ አንጋፋውን ፖለቲከኛ አቶ ልደቱ አያሌውን እና ዶ/ር መረራ ጉዲና አነጋግሯል፡፡

“ህገ መንግስቱ መሻሻል አለበት”
አቶ ልደቱ አያሌው

የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ፣ የአንድ ወር የሥራ እንቅስቃሴ ምን ይመስላል?
እንግዲህ አንድ ወር ቀላል ጊዜ አይደለም፤ ብዙ ሥራ ሊሰራበት የሚችል ነው፡፡ እሳቸው ወደ ስልጣን የመጡበት መንገድ በቀውስ ምክንያት ነው፡፡ ያንን ቀውስ ሌት ተቀን ሰርቶ ወደ ትክክለኛ አቅጣጫ መመለስ ያስፈልጋል፡፡ አሁን ከአንድ ወር በላይ ሆኗቸዋል፡፡ በእነዚህ ጊዜያት በተለያዩ ቦታዎች ህዝባዊ ስብሰባዎች ማድረጋቸው ተገቢ ነው፡፡ ከህዝቡ ጋር እየተገናኙ ተስፋ ሰጪ ንግግር አድርገዋል፡፡ ህዝቡም ንግግራቸውን ወድዶ ተስፋ አድርጓል፡፡ ከዚህ አንፃር ሃገር ውስጥ ያደረጓቸው ውይይቶች ተገቢ ናቸው ማለት ይቻላል፡፡ ህብረተሰቡ ደግሞ ያንን መነሻ በማድረግ፣ ተጨባጭ የሆነ ተግባራዊ እርምጃ እየጠበቀ ነው ያለው፡፡ ምናልባት ሃገር ውስጥ የጀመሯቸውን ህዝባዊ ስብሰባዎች ከጨረሱ በኋላ ወደ ተግባር ይገባሉ ብሎ ህዝቡ እየጠበቀ ነው፡፡
በዚህ መሃል ነው እንግዲህ ወደ ጎረቤት ሃገር ጉብኝታቸውን የቀጠሉት፡፡ በእኔ እምነት፤ ሃገሪቱ ከጎረቤቶቿ ጋር በጎ የሆነ ግንኙነት ያስፈልጋታል፡፡ በጣም ውስብስብ ችግር ያለበት አካባቢ ነው፡፡ ከዚያ አንፃር ብዙ ጠንካራ ስራ ሊሰራበት የሚገባ ቀጠና ነው። ነገር ግን አሁን ዶ/ር አብይ፤ ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ያበቃቸው ምክንያት በዋናነት፣ በሃገር ውስጥ የተፈጠረው የፖለቲካ ቀውስ ነው፡፡ ስለዚህ ከምንም ነገር በላይ በቅድሚያ ትኩረት ሰጥተው ለመፍታት መረባረብ ያለባቸው የሃገር ውስጥ ጉዳይን እንጂ ውጪ ያለውን አይመስለኝም፡፡
ህዝቡ ተጨባጭ የሆነ መፍትሄ ከዛሬ ነገ ይመጣል እያለ እየተጠባበቀ ባለበት ሁኔታ፣ ተዘዋውረው የሚያደርጉት ስብሰባ፣ ከሃገር ውስጥ አልፎ ወደ ጎረቤት ሃገራት መሸጋገሩ ተገቢ መስሎ አልታየኝም፡፡ ሰው ምናልባት ይሄን ጉዳይ እንደ ጊዜ መግዣ አድርጎ እንዳይወስድባቸው እሰጋለሁ፡፡ ሀገሪቱ ከነበረችበት ፖለቲካዊ ቀውስ አንፃር፣ ጠ/ሚኒስትሩ በከፍተኛ ፍጥነትና ጥራት፣ አስተማማኝ መፍትሄ ለማምጣት መስራት ይጠበቅባቸዋል፡፡ በዚህ መንገድ የተወሰኑ ስራዎች ከሰሩ በኋላ የውጭው ጉብኝት ቢቀጥል ይሻል ነበር፡፡ ከቅደም ተከተል አንፃር አካሄዳቸው ትክክለኛ ነው ብዬ አላምንም፡፡
በሀገር ውስጥ የሚያደርጉት ጉብኝትና ህዝባዊ ስብሰባ፣ ሰላምና ፖለቲካዊ መረጋጋትን በመፍጠር  ረገድ አስተዋጽኦው ምን ያህል ነው?
ጠቀሜታው አጠያያቂ አይደለም፡፡ ግን አሁንም በርካታ ቀሪ ስራዎች አሉ፡፡ ቀሪ ስራዎች አሉ ብቻ ሳይሆን ገና አልተጀመረም ማለት ይቻላል፡፡ እውነቱን ለመናገር በኦሮሚያ ከተሞች ላይ ስብሰባ ማድረጋቸው ምክንያታዊ ነው፡፡ ጅግጅጋም በተመሳሳይ፣ ከዚያም በአማራ ክልል እና በትግራይ  ስብሰባ ማካሄዳቸውም ምክንያታዊ ናቸው ማለት እንችላለን፡፡ ነገር ግን በሁሉም የሀገሪቱ ክልሎች የግድ ስብሰባ ማድረግ ያለባቸው አይመስለኝም፡፡ ከዚህ በኋላ ቢሮአቸው ተቀምጠው፣ ወደ ዋናው ተጨባጭ የመፍትሄ እርምጃ መሄድ አለባቸው፡፡
እነዚህ ተጨባጭ የመፍትሄ እርምጃዎች ምንድናቸው?
በመጀመሪያ ደረጃ ከሁሉም የፖለቲካ ኃይሎች ጋር እውነተኛ ድርድር ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ በድርድሩ የህግ ማሻሻያዎች ማድረግ ያስፈልጋል፤ ተቋማት መሻሻል አለባቸው፡፡ የትኞቹ ተቋማት? በምን መልኩ ይሻሻሉ? በሚለው ላይ ከፍተኛ ስራ ይጠብቃል። እነዚህ ሁሉ ተግባር የሚጠይቁ ስራዎች ናቸው፡፡ ገና አልተጀመሩም፡፡ ከአሁን በኋላ ቢሮአቸው ቁጭ ብለው፣ ይሄን ትርጉም ያለው ስራ መስራት አለባቸው። ያለበለዚያ ግን ህዝቡ ንግግራቸውን ትርጉም እያሳጣው ይሄዳል፡፡ ጥንቃቄ ካልተደረገ፣ ሰው ተመልሶ ወደ ተስፋ መቁረጥ ሊገባ ይችላል፡፡ ወደ ግርግርና አመፅ የማንመለስበት ዋስትና የለም፡፡ ጠ/ሚኒስትሩ ወደ ተጨባጭ ስራ በአስቸኳይ መግባት አለባቸው፡፡
አሁን እኮ በአንዳንድ አካባቢዎች በጎ ያልሆኑ ነገሮችም እያየን ነው፡፡ አንዳንዴ እንደ መንግስትም እንደ ህዝብም የመርሳት ችግር ያለብን ይመስለኛል። በአንፃራዊነት ያገኘነውን ፋታ እንደ ዘላለማዊ ሰላም እንቆጥረውና እንዘናጋለን፡፡ ከዚያ ተመልሶ ችግሩ ሰፍቶ ይመጣል፡፡ የዛሬ ዓመት ገደማ ያየነውና የሆነው ይሄ ነው፡፡ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተወሰነ መረጋጋት ሲመጣ ህዝቡም መንግስትም የነበርንበትን ረሳነው፡፡ መንግስት የተለመደ ተግባሩን ቀጠለ … በቃ ተረጋግቷል በሚል ተዘናጋ፡፡ ትኩረታችን ወደ ልማት፣ ወደ ከፍታ መሆን አለበት ተባለ፤ ግን ተመልሶ ችግር ውስጥ ተገባ። አሁንም ይሄን ነገር እየረሳነው ነው፡፡ የዛሬ ሁለት ወር ገደማ ምን አይነት አስጨናቂ ሁኔታ ላይ እንደነበርን፣ እንደ ህዝብም እንደ መንግስትም እየረሳነው ነው። የፖለቲካ አልዛይመር አለብን፡፡ የመርሳት በሽታ። እንዲህ አይነት ችግር አውሮፓ ተከስቶ ቢሆን፣ መንግስቱም ህዝቡም፣ ሁለተኛ እንዳይደገም በሚል ለስር ነቀል ለውጥ ይተጉ ነበር፡፡ እኛ ሀገር ግን የመዘናጋት ችግር አለብን፡፡ ዶ/ር አብይ በዚህ አንድ ወር ውስጥ በርካታ ስብሰባዎች አድርገዋል፡፡ ነገር ግን አንድም ቀን ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት አድርገው አያውቁም፡፡ እራት መጋበዝና ውይይት ማድረግ አይገናኝም፡፡ አሁን የሚያስፈልገው አስቸኳይ የሃገር ውስጥ የፖለቲካ መፍትሄ ነው፡፡
ጠ/ሚኒስትሩ በጎረቤት ሀገራት ጉብኝታቸው የታሰሩ ኢትዮጵያውያንን አስፈትተዋል፡፡ ሌሎች ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶችም ተገኝተዋል፤ እስቲ ከዚህ አንፃር ይመልከቱት?
ዲፕሎማሲ አያስፈልግም አላልኩም፡፡ ጥያቄው የቅደም ተከተል ጉዳይ ነው፡፡ በአገር ውስጥ አስተማማኝ ሰላም እስካልተፈጠረ ድረስ በውጭ ሃገር ዲፕሎማሲያዊ ድል የትም መድረስ አይቻልም፡፡ በመጀመሪያ የውስጥ ቤት ነው መጥራት ያለበት፡፡ ቤት ሳይጠራ ወደ ውጪ ማተኮር ትክክል አይመስለኝም። ጎረቤት አካባቢ ችግር የለብንም እያልኩ አይደለም። ከዚያ የባሰ፣ ሀገር ውስጥ አታካች ችግር አለ ማለቴ ነው፡፡ በመጀመሪያ የተፈጠረው የፖለቲካ ቀውስ እንዳይደገም አድርገን መፍትሄ መስጠት አለብን፡፡
ጠ/ሚኒስትሩ ለምን ጉዳዮች ነው ቅድሚያ ሊሰጡ የሚገባው?
ከፓርቲዎች ጋር መደራደር ነው ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባው፡፡ ሀገሪቱን ለፖለቲካ ቀውስ የዳረገው መሰረታዊ ምክንያት ምንድን ነው በሚለው ላይ ውይይት አድርጎ መተማመን ያስፈልጋል፡፡ በችግሮቹ ላይም ከህዝብ ወኪሎች ጋር መተማመን መፍጠር ያስፈልጋል፡፡ ይሄን ሳናደርግ መፍትሄ መስጠት ግራ መጋባት ነው የሚሆነው፡፡ ይሄን ችግር ለመፍታት ምን እናድርግ? ተብሎ መጠየቅ አለበት፡፡ እዚህ ጥያቄ ላይ ሲደርስ ጉዳዩ ወይም የለውጥ ሂደቱ የኢህአዴግ ብቻ ስለማይሆን አንድ ሃገር አቀፍ ተቋም መቋቋም አለበት፡፡ የሃገር ጉዳይ ስለሆነ ምናልባት የሪፎርም ኮሚሽን ልንለው እንችላለን፡፡ ሁሉንም ወገን በማሳተፍ ነው መቋቋም ያለበት፡፡ ይህ ኮሚሽን የሚሰራቸው ተግባራት፣ የቆይታ ጊዜው ተወስኖ በአዋጅ መቋቋም አለበት፡፡ በኔ አመለካከት ይህ ኮሚሽን ለሁለት አመታት የሚሰራ መሆን አለበት፡፡ የኮሚሽኑ የመጀመሪያ ተግባር፣ የብሔራዊ መግባባትና እርቅ መድረክ መፍጠር ነው፡፡ ህዝቡ ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ማዕከል ድረስ ተሳትፎ የሚያደርግበት፣ እስከ አሁን የነበርንበትን የፖለቲካ ቁርሾ፣ ቂም በቀል አዙሪት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ፣ እኛ ላይ አቁሞ፣ ለቀጣይ ትውልድ እንዳይተላለፍ የሚያደርግ የብሔራዊ እርቅ መደረግ አለበት፡፡
በሃገር ውስጥ የሚገኙ፣ በውጭ ያሉ ማናቸውም የፖለቲካ ድርጅቶች፣ ግለሰቦች ሁሉ ጥሪ ተደርጎላቸው ውይይት መደረግ አለበት፡፡ ከተቻለ ከንጉሱ ጊዜ ጀምሮ በመንግስት ኃላፊነት የሰሩ፣ በፖለቲካ ተሳትፎ ውስጥ የነበሩ ሰዎች መድረክ እየተሰጣቸው፣ ጥናታዊ ፅሑፎች እየቀረቡ ውይይት እየተደረገ፣ ይቅርታ እየጠየቁ፣ ህዝቡም ይቅር እያለ፣ ይሄን አዙሪት የምናቆምበት የብሔራዊ እርቅ መድረክ ያስፈልጋል። አንዱ የኮሚሽኑ ስራ መሆን ያለበት ይሄ ጉዳይ ነው፡፡ ሁለተኛው መሰራት የሚችለው፤ የኢትዮጵያ ህዝብ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ነፃና ፍትሃዊ ምርጫ አካሂዶ፣ የኔ የሚለውን መንግስት መምረጥ ሲችል ነው፡፡ ሌላኛው የዚህ ኮሚሽን ተግባር በሚቀጥለው ሁለት ዓመት ውስጥ ነፃና ፍትሃዊ ምርጫ እንዲካሄድ መሻሻል ያለባቸውን ህጎች መፈተሽ፣እንዲሁም ተቋማትን መለየት መቻል ነው፡፡
ፓርቲዎች ተጠናክረው ወጥተው ከህዝብ ጋር በደንብ ተገናኝተው፣ የፖለቲካ ስራ የሚሰሩበት ምቹ ሁኔ መፈጠር አለበት፡፡ ህዝቡም ሳይሸማቀቅ፣ ማንኛውንም ፓርቲ ብደግፍ የሚደርስብኝ ነገር የለም ብሎ ከልቡ አምኖ፣ የፖለቲካ ተሳትፎው ማደግ አለበት፡፡ እነዚህን ነገሮች ካደረግን በኋላ በሁለት ዓመት ውስጥ ብሔራዊ ምርጫ መካሄድ አለበት፡፡ በዚያ ምርጫ የኢትዮጵያ ህዝብ የፈለገውን ፓርቲ መርጦ፣ የሚረካበት ሁኔታ መፈጠር አለበት፡፡ ሁለት አመት ሰፊ ጊዜ አይደለም፡፡ በሩጫ መስራት ያስፈልጋል። የዶ/ር አብይ ቀጣይ እጣ ፈንታ የሚለየውም በእነዚህ ሁለት ዓመታት በሚሰሩት ሥራ ነው፡፡ ዋነኛ ስራቸውም ብሔራዊ እርቅና መግባባት ማምጣት፤ ነፃና ፍትሃዊ ምርጫ የሚካሄድበትን መድረክ መፍጠር ነው፡፡ ከዚያ ውጪ ተማምነን፣ ተደራድረን መፍታት ያለብን ችግር ካለ መፈተሽ አለብን፡፡ ለምሳ እኔ ህገ መንግስቱ መሻሻል አለበት ብዬ አምናለሁ፡፡ አሁን የምንከተለው የፌደራል አደረጃጀት መፈተሽ አለበት፡፡ የህግ እና የመዋቅር ችግሮች ናቸው ለቀውስ የዳረጉን፤ ስለዚህ መፈተሸ አለባቸው፡፡ የፓርቲዎች አደረጃጀትም መሻሻል አለበት፡፡ ሌላው ከፍተኛ የሆነ የፕሮፓጋንዳ ስራ፣ ቅኝት ማሻሻያ መደረግ አለበት፡፡ ከፋፋይ የሆነ ፕሮፓጋንዳ ሲነዛ ነው የኖረው፤ ይሄ መስተካከል አለበት፡፡ አንድነታችንን ሊያጎለብቱ የሚችሉ ስራዎች መሰራት አለባቸው፡፡ ይሄም በጥልቀት መፈተሽ አለበት። መገናኛ ብዙኃን ያለባቸው መሰረታዊ ችግር መፈተሽ አለበት፡፡ ጥልቀት ያለው ውይይት መደረግ አለበት፡፡ አለበለዚያ ህዝቡ እና መንግስት የሚገናኙበት ሁነኛ ሚዲያ አጥተው፣ የሃገሪቱን እጣ ፈንታ የሚወስነው ማህበራዊ ሚዲያ ይሆናል ማለት ነው፡፡ ችግሮች በአመፅ ሳይሆን በጠረጴዛ ዙሪያ መፍታት የሚቻልበት መንገድ ሊፈጠር ይገባል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያለባቸው አንዱ ኃላፊነት ይሄ ነው፡፡
በዚህ ሂደት ውስጥ ከተቃዋሚዎች ምን ይጠበቃል?
እውነቱን ለመናገር አብዛኛው ተቃዋሚ፣ የዶ/ር አብይን ወደ ስልጣን መምጣት በበጎና በተስፋ ነው ያየው፡፡ ንግግራቸውን አበረታትቷል፤ ደግፏል። ተቃዋሚው ከዚህ አንፃር መመስገን አለበት፡፡ ድሮ ያደርግ እንደነበረው ኢህአዴግ ስለሆኑ ብቻ ጥላሸት ሊቀባቸው አልፈለገም፤ ደስ ብሎታል ግን ተግባራዊ እንቅስቃሴ እየጠበቀ ነው፡፡ ስለዚህ ተቃዋሚው ማድረግ ካለበት አንዱን ተግባር አከናውኗል ማለት ነው፡፡ ሌላው ተቃዋሚው ለድርደር በቂ ሃሳብ እየያዘ፣ ለሰፊ ተሳትፎ መዘጋጀት አለበት፡፡ ሰፊ ሃሳብ ይዞ ለመደራደር ጫና መፍጠር አለበት፡፡ ድርድሩ ተካሂዶ የሚፈለገው ውጤት ከመጣ በኋላ፣ ህዝቡ ውስጥ ገብቶ የማንቃት ስራ ይጠብቀዋል፡፡ ለዚያም ሰፊ ዝግጅት ማድረግ አለበት፡፡ በሁለት አመት ውስጥ ይሄን ማድረግ ቀላል ስራ አይደለም፡፡ ከባድ ነው፡፡ ግን ተቃዋሚዎች የተቻለውን ጥረት ማድረግ አለባቸው፡፡
ህዝቡ ውስጥ ገብተው የተደራጀ ስራ መስራት አለባቸው፡፡ ራሳቸውን መገምገም አለባቸው፡፡ ከእርስ በእርስ ቁርሾ መውጣት ይገባቸዋል፡፡ ገዥው ፓርቲ ብቻ አይደለም የተዳከመው፤ ተቃዋሚዎችም ነን፡፡ አሁን በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ የማንጠቅም ሆነናል፤ እንዴት ሆንን? ለምን ሆንን? ብለን መጠየቅ አለብን። በህዝቡ ትግል ውስጥ ተጨባጭ የሆነ ሚና የለንም። ይሄን አምነን ለህዝቡ አሳውቀን፣በሌት ተቀን ስራ፣ ጠንክረን መወጣት አለብን፡፡

————–

”ተስፋችን ጥንቃቄ የተሞላበት ነው”
ዶ/ር መረራ ጉዲና

• በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስር ሆኖ፣ የዲሞክራሲ ስርአት ግንባታ የለም
• ህዝቡ በየጊዜው፣ ለዶ/ር ዐቢይ እያነሳ ያለው ጥያቄ ቀላል አይደለም
• ጠ/ሚኒስትሩ እስካሁን ከፖለቲካ ኃይሎች ጋር ድርድር አልጀመሩም

ጠ/ሚኒስትሩ በጎረቤት ሃገራት ያደረጓቸው ጉብኝቶች ፋይዳ ምን ያህል ነው ይላሉ?
በሃገር ውስጥም ሆነ በውጭ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ ወዳጅ ማፍራትን ታሳቢ ያደረገ ነው። እንቅስቃሴው ምን ያህል የሀገሪቷን ጥቅም ያስከብራል፣ ያሳድጋል የሚለውን ለመገምገም፣ ስምምነቶቹ ነገ ከነገ ወዲያ ምን እንደሚያመጡ ማወቅ አለብን፡፡ ዞሮ ዞሮ ግን እንደ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር፤ ከሀገሪቱ ዜጎች ጋር መወያየትም ሆነ ከአካባቢ መንግስታት ጋርም የዲፕሎማሲ ስራ መስራት ያለና የሚኖር ነው፡፡
ከዚህ በፊት ከነበሩት ጠቅላይ ሚኒስትሮች የተለየ ዲፕሎማሲያዊ አካሄድ ነው ማለት ይቻል ይሆን?
አዎ! እንቅስቃሴው ከዚህ በፊት ከነበረው የተለየ ነው፡፡ ለምሳሌ አቶ መለስ በጠቅላይ ሚኒስትርነታቸው ዘመን፣ ህዝብን በዚህ አግባብ፣ ተዘዋውረው ያነጋገሩ አይመስለኝም፡፡ እንደውም አንዳንድ አካባቢዎች አለመሄዳቸው ያሳማቸው ነበር፡፡
እኚህኛው ሙከራቸው ጥሩ ነው፡፡ ግን የሳቸው ጉዞ ለኢህአዴግና ለፖሊሲው ዝምድና ለመግዛት ነው? ወይስ የህዝቡን ጥቅም ለማስከበር ነው? የሚለውን ውሎ አድሮ የምናየው ይሆናል፡፡ ግን አዲስ መሪ፤በተመረጠ ሰሞን በሃገር ውስጥም በውጪም ጉብኝት ማድረግ የተለመደ ፖለቲካዊ አካሄድ ነው፡፡
ለጉብኝት የመረጧቸው ሃገራትስ—ፖለቲካዊ አንድምታቸው ምንድን ነው?
የሃገራት ምርጫ እንኳ እንደ ግብዣው ነው። ለምሳሌ ወዲያው እንደተመረጠ “ና ጎብኝ” ብሎ የሚጋብዝ አለ፡፡ ስለዚህ ጉብኝቱ የሚካሄደው እንደቀረበለት ግብዣ ነው፡፡ ዞሮ ዞሮ ግን ጉብኝቱ ለህዝብ ምን ያህል ጥቅም አለው ነው ጉዳዩ፡፡ ለምሳሌ ጅቡቲና ሱዳን ለኢትዮጵያ ተቃዋሚ ኃይሎች በራቸው ዝግ ነው፡፡ እንቅስቃሴያቸው ተቃዋሚዎችን የሚጎዳ ነው፡፡ ከዚህ ከሞትም ከእስርም ሸሽተው የሄዱት ሰዎችን፣ መልሰው አሳልፈው የሚሰጡ አገራት ናቸው። አሁን ያደሱት ወዳጅነት ከኢህአዴግ ጋር ነው ወይስ ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር? የሚለውን በሂደት የምናየው ይሆናል፡፡
የሀገር ውስጥ ጉብኝቶችና ህዝባዊ ውይይቶች ፖለቲካዊ አለመረጋጋቶችን ለመፍታት አስተዋጽኦዋቸው ምን ያህል ነው?
ኢህአዴግ ለኢትዮጵያ ህዝቦች ብዙ ጊዜ ነው ቃል ሲገባ የኖረው፡፡ እሳቸውም ከሰማይ በታች  ብዙ ነገር ቃል እየገቡ ነው፡፡ ዋናው ነገር ይሄን ቃል ወደ ተግባር ማውረድ ነው፡፡ ይሄ ነው ትልቁ ፈተና፡፡ ኢህአዴግ ለመለወጥ ምን ያህል ዝግጁ ነው? የሚለውም ውሎ አድሮ የሚታይ ነው፡፡ በጉብኝታቸው፤ ህዝቡ እያነሳ ያለው ጥያቄ ቀላል አይደለም፡፡ በጣም ብዙ ችግር ነው እየተነሳላቸው ያለው፡፡ ድርጅታቸውን አሳምነው፣ ምን ያህል ምላሽ ይሰጣሉ የሚለው በቀጣይ የሚታይ ነው። አሁንም ከእስር መፈታት እያለባቸው፣ ያልተፈቱ አሉ። ለምሳሌ በእነ በቀለ ገርባ መዝገብ የተከሰሰ፣ ደረጀ መርጋ የሚባል አባላችን፣ ተነጥሎ ተፈርዶበት በእስር ላይ ነው፡፡
በሌላ በኩል፤ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስር ሆኖ፣ የዲሞክራሲ ስርአት ግንባታ የሚባል ነገር የለም። በዚህ መሃል ደግሞ በተለይ በኦሮሚያ ሞያሌ፣ ሻኪሶ አካባቢዎች ሁኔታዎች ጥሩ አይደሉም። የህዝብን ልብ ለመግዛት ለሚንቀሳቀስ አንድ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁና እነዚህ ሁኔታዎች እንቅፋት ናቸው፡፡
ለምሳሌ በሻኪሶ፣ ከአላሙዲ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ጋር የተፈጠረው ችግር፣ ከ15 ዓመታት በፊት የሚታወቅ ነው፡፡ ይሄን ለመመለስ ዛሬም ፈተና ሆኖባቸዋል፡፡ ብዙ ነገሮች ሊታዩ የሚችሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለእነዚህ ሁሉ የህዝቡ ጥያቄዎች፣ ምላሽ መስጠት ሲጀምሩ ነው፡፡ ሌላው ዋና ጉዳይ፣ ጠ/ሚኒስትሩ እስካሁን፣ የህዝብ ድጋፍ አላቸው ከሚባሉ የፖለቲካ ኃይሎች ጋር ምንም አይነት ድርድር አልጀመሩም፡፡ ከሃገር ውስጥም ከሃገር ውጪም የሚንቀሳቀሱ የህዝብ ድጋፍ ያላቸው ኃይሎች አሉ፡፡ ከእነዚህ ጋር ድርድር መጀመር አለበት፡፡
የጠ/ሚኒስትሩን የእስካሁን ሥራዎች እንዴት ነው የሚገመግሙት?
እኛ ተስፋ የምናደርገው ከጥንቃቄ ጋር ነው። በጣም ጥንቃቄ በበዛበት ሁኔታ ነው ተስፋ የምናደርገው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ምንም ማድረግ አይችሉም ብለን እግራቸውን መጎተት አንፈልግም። አሁን ያለውን ኢህአዴግን ለውጠው፣ የኢትዮጵያን ህዝብ በአግባቡ ይመራሉ ወይ? የሚለውን እኛም ህዝቡም እንጠይቃለን፡፡ ዋናው የእሳቸው ፈተና ይሄ ነው፡፡
ኢህአዴግን ለለውጥ ካዘጋጁ፣ ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር መስራት አይከብዳቸውም፡፡ ለ27 ዓመታት የተጋፈጥናቸው በርካታ የታሪክ ፈተናዎች አሉ። ስለዚህም እኛ ተስፋ የምናደርገው፣ ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ ነው፡፡

ምንጭ:አዲስ አድማስ ጋዜጣ

 

The post PM Abiy Ahmed’s official visits and their implications ( የጠ/ሚኒስትሩ ጉዞዎችና ፋይዳቸው?) appeared first on Bawza NewsPaper.

Abenet Girma – Gena Bzu Gize |ገና ብዙ ጊዜ – New Ethiopian Music 2018

NASA reveals as there is plume of water in Jupiter’s Moon Europa

$
0
0

Nearly 15 years have passed since NASA sent its Galileo spacecraft (launched in 1989)flying into Jupiter’s outer atmosphere to die—eliminating the possibility of contaminating nearby Jovian moons with any traces of Earth bacteria. However, a new study seeking evidence of water plumes on the surface of Jupiter’s moon Europa demonstrates that, even now, Galileo is providing valuable information.

The prospect of the water gushing from the moon’s interior has tantalized scientists, as that warm, vast interior ocean is thought to be one of the best places in the Solar System beyond Earth—if not the best—to look for extant life. Since the ice sheet covering Europa is thought to be at least several kilometers thick, being able to sample the ocean from space or the moon’s surface would greatly aid this search.

These findings will help plan future missions to Europa, such as Nasa’s Europa Clipper and ESA’s Jupiter Icy Moons Explorer spacecraft, both of which are expected to arrive at Jupiter between the late 2020s and early 2030s,’ said a Nature summary.

And, Europa Clipper mission will get an unprecedented look at the surface of Jupiter’s smallest moon, bringing it into better focus than ever before.

‘The closest approach altitudes of the Europa Clipper get down to 25 kilometers,’ Dr Turtle said during the conference. ‘So that’s very close.’

 

 

The post NASA reveals as there is plume of water in Jupiter’s Moon Europa appeared first on Bawza NewsPaper.


Full VOA Amharic interview with Ato Bekele Gerba: May, 2018

$
0
0

Mr. Bekele Gerba is a foreign-language professor at Addis Ababa University and deputy leader of the opposition Oromo Federalist Congress (OFC). Mr Bekele is in the united states of America invited by the Atlantic council. Bekele was released from prison in the current Ethiopian Government deep reform among other Journalists and political prisoners. He had interview with Journalist Tsion Girma in VOA studio: Here is the full interview attached:

 

The post Full VOA Amharic interview with Ato Bekele Gerba: May, 2018 appeared first on Bawza NewsPaper.

Eritrea renews accusations to Sudan, Ethiopia and Qatar of supporting Jihadist groups

$
0
0

(Sudantribune):The Eritrean government on Monday has reiterated allegations that Sudan, Ethiopia and Qatar are providing support to opposition Jihadist groups to destabilise security in the Horn of Africa country.

“During the visit of Prime Minister of the Democratic Federal Republic of Ethiopia to Khartoum two weeks ago, the two sides agreed to provide the necessary support to what they called “Eritrean resistance” by all means that enable them to carry out tasks entrusted to them through allowing them to move freely along the joint border,” said the Eritrean Information Ministry in a press release on Monday

“To this end, Major General Hamdi Al-Mustafa from the Sudanese government and a consul named Burhan at the Ethiopian Embassy in Khartoum were assigned to carry out the coordination effort for “Jihadist” organizations alongside the Qatari funding,” added the press release.

Last March, Eritrean information ministry accused Sudan and Qatar of establishing a military training camp for an Eritrean opposition group led by the Islamist Mohammed Jumma.

Also, Asmara claimed that Doha provided Sudan with three Mig fighters and funding a joined Sudanese Ethiopian force deployed along the border with Sudan.

However, Khartoum denied the accusations saying they are just “fabricated and unfounded claims”.

The internationally isolated government in Asmara was not happy with the development of a close alliance between its arch-foe Ethiopia and Sudan. Khartoum turned its back to Asmara after refusing its repeated efforts to reconcile the two neighbours and to forge a regional cooperation area.

Frustrated by the rapprochement between Cairo and Asmara, last January, Khartoum accused the two neighbours of backing unidentified opposition groups. The Sudanese government further closed the border deployed thousands of troops.

 

The post Eritrea renews accusations to Sudan, Ethiopia and Qatar of supporting Jihadist groups appeared first on Bawza NewsPaper.

Interview with Ethio-Eritrea war Veteran Tolosa Dawed: Mikias Tilahun

$
0
0

እየታወቀ የማይታወቀዉ ወታደር!
=====================
ሚኪያስ ጥላሁን

ይህንን ሰዉ ያስታዉሱታል? ያኔ በኢትዮ-ኤርትራ ግጭት ወቅት፣ ሰራዊቱ በጥላሁን ገሰሰ ሙዚቃ በስሜት በሚናጥበት ወቅት፣ ይህ ወታደር በካሜራዉ ሞጭላፊ ሌንስ ተጠለፈ፡፡ ፊቱን እያባበሰና ዓይኑን በስሜት እየከደነ ከዘፈኑ እኩል ሲዘፍን፣ ሌሎች እሱን-መሳዮች አብረዉ በ’ሱ ‹‹ስታይል›› ያንጎራጉሩ ነበር፡፡ ለመሆኑ ይህ ወታደር ከጦርነቱ በኋላ ወዴት ገባ? እንዴትስ ኖረ? ዉጊያዉ ዉስጥ ምን ያህል ተሳተፈ?…ሁሉንም እሱ ያወጋችኋል!፠፠፠፠፠፠፠፠፠

‹‹ከዘሬ ጦረኛ ነበርኩ፡፡ በልጅነቴ ጓደኞቼን በቡድን እደለድልና ሚና እሰጣቸዋለሁ፡፡ አንዱን ወታደር፣ አንዱን አዛዥ፣ አንዱን መድፈኛ አደርጋለሁ፡፡ ሁሉንም ቦታ አስይዛለሁ፡፡ ከ’ዛ መዋጋት ነዉ፡፡

‹ቱሩሩሩሩሩሩሩሩ…ቱርርርርርር…›

ምራቃችንን እየረጨን እንጮሃለን፤ እንጨቱን እንደጥይት ይዘን፡፡

‹ድዉዉዉዉዉዉ…ብዉዉዉ…›

ጉሮሮኣችን እስከሚሰነጠቅ እናጓራለን፤ የዘይቱናዉን ፍሬ እንደቦንብ ይዘን፡፡

እስከምናድግ በዚሁ ጨዋታ ቆየን፡፡ ትምህርት ቤትም መሄድ ጀመርን፡፡ ስምንተኛ ክፍል ስደርስ፣ ሰዉነቴ ደነደነ፤ ሃይለኛ ጉልቤ ወጣኝ፡፡ የሰፈሩ ሰዉ እኔን መፈራት ጀመረ፡፡ ‹ቶሎሳ መጣ!› ከተባለ፣ መንደሩ ጭር ይላል፤ ድምጽ የሚባል ነገር አይሰማም፤ የመርፌ ኮሽታ እንኳ አይሰማም፡፡ የግሩፕ ድብድቦች ላይ ፊት-አዉራሪ እኔ ሆንኩ፡፡ ፖሊሶችም በ’ኔ መፈተኑን ወድደዉታል መሰለኝ፣ ‹ቶሎሳ ዳዉድ የተባለዉን ወመኔ ከ’ነሙሉ ሰዉነቱ አምጥቶ ላስረከበ፣ የ1000 ብር ወሮታ እንከፍላለን!› የሚል ማስታወቂያ በየጊዜዉ መለጠፉን፣ ‹ስራዬ› ብለዉ ያዙት፡፡

ልክ አስራ ሁለተኛ ክፍልን ጨርሼ፣ ዉጤት በ’ምጠብቅበት ጊዜ፣ የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ተቀሰቀሰ፡፡ በሃገር-አቀፍ ደረጃ ወታደር መመልመል እንደተጀመረና ዕድሜዉ ከ18 ዓመት በላይ የሆነ ወጣት በሙሉ፣ መሰረታዊ ስልጠና ወስዶ ወታደር መሆን እንደሚችል ሰማሁ፡፡

ቀበሌ ሄጄ ተመዘገብኩ፤ ከተለጠፈዉ ስም ዝርዝር ዉስጥ የ’ኔ ስም ተገኘ፡፡

ወደማሰልጠኛ ካምፕ ልሄድ እንደትናንት፣ አባቴ ትከሻዬን አቅፎ መከረኝ፡፡ በለምጥ የጎበረዉ ቅንድቡ ከፍ፣ ዝቅ ይል ነበር-በየሰከንዱ፡፡

‹ልጄ! በቀ.ኃ.ስ ዘመን ወታደር ነበርሁ፡፡ ያኔ ወደኮንጎ ዘምተዉ፣ ሰላም ካስከበሩት ዉስጥም እኔ አንዱ ነበርሁ፡፡ ይህ የምታየዉ ለምጥ የመጣዉ ከዚሁ ስራ’ጋ በተያያዘ ችግር ነዉ፡፡ ስለዚህ ልጄ! ጀግና ሁን! እንደአባትህ ሃገርህን አስከብር!›

በነጋታዉ በሎንቺና ተጭኜ ወደካምፕ ሄድኩ፡፡ ወቅቱ ፈታኝ ነበር፡፡ የወታደር ዕጥረት ስለነበር፣ የለብ-ለብ ስልጠና ነበር የሚሰጡን፡፡ ሩጫዉ፣ የአካል ግንባታ ስልጠናዉ፣ የፖለቲካ ስልጠናዉ…በሙሉ አድካሚ ነበሩ፡፡ ቢሆንም፣ የአባቴን ምክር ከዳር አድርሶ የመታየቱ ህልም ስለሚወዘዉዘኝ፣ በየሰዓቱ ተነስቶ መስራቱ ላይ በርታሁ፡፡ በመጨረሻም፣ ስልጠናዉን በተሳካ መልኩ ጨረስኩ፡፡

አሁን ጊዜዉ የስምሪት ነዉ፤ ጓደኞቼ ዛላንበሳ፣ ሽሬ…ሲመደቡ፣ እኔ ግን ጾረና ግንባር ተመደብኩ፡፡ ወደአካባቢዉ ተንቀሳቅሼ፣ የአካባቢዉን መልክዓ-ምድር ተመለከትኩ፡፡ አስቸጋሪ ወጣ-ገባዎችና ተራራዎች አሉበት፡፡ ‹እዚህ ላይ ነዉ የምዋጋዉ?› አልኩ፣በልቤ፡፡ በሌላ በኩል ግን ራሴን አጀገንኩት፡፡ ‹አንተ ጀግና ነህ! የአሉላ አባነጋ ወራሽ! የ’ነደጃች ሰባጋዲስ ተከታይ! የአባቱ ልጅ! ፈርጥም! ወደፊት ተራመድ!›

ሌሊቱኑ በቅዠት ስታመስ አደርኩ፡፡

መደገፊያ የሌለዉ ደረጃ ላይ ስወጣ ይታየኛል፡፡ እሱን በጥንቃቄ ለመዉጣት ስጥር፣ ተንሸራትቼ ወደቅኩ፡፡ ጉዳቱ ለክፉ አይሰጥም ነበር፡፡ ታፋዬና ጭኔ በደም ጭጋግ ቢሸፈኑም፣ ወገብ አገዳዬ በትንሹ ቢጎመድም፣ ትንፋሼና ልቦናዬ አብረዉ ነበሩ፤ አልተለዩኝም፡፡ ከወድቅኩበት አፋፍሰዉ የወሰዱኝ ሰዎች እነማን እንደሆኑ፣ አሁን አላስታዉስም፡፡

ይህን ሁሉ ካለምኩ በኋላ፣ በላቦት ተጥለቅልቄ ከእንቅልፌ ነቃሁ፡፡ በረዥሙ አየር አስወጣሁና ወደቀልቤ ለመመለስ ጣርኩ፡፡ ‹ጀግንነቴ ወዴት ነህ? ናልኝ!› በልቤ ተጣራሁ፡፡ ‹አቤት!…እዚህ ነኝ!› አላለኝም፡፡ ዝምታዉ በዛብኝ፡፡ ‹ፈሪ ነኝ!› አልኩ እንደገና፤ ድምጼን ከፍ አድርጌ፡፡

‹አንተ?!› አጠገቤ የተኛዉ ሃጎስ የተባለዉ ወታደር፣ ራሱን አንሶላ ዉስጥ ደብቆ ጠየቀኝ፡፡

‹አይ!…› አልኩና ነገሩን አለባበስኩ፡፡ ሌሊቱም ተጠናቅቆ፣ ጀምበር ወጣች፡፡

ቁርስ ካደረግን በኋላ፣ ታዋቂ ዘፋኞች እንደመጡ ተነገረን፡፡ ታምራት ሞላ፣ ጥላሁን ገሰሰና መሃሙድ አህመድ ነበሩ፡፡ ተሰብስበን-ከ’ነጠብመንጃችን-ወደሜዳዉ ወረድን፡፡ ባንዱ ወታደራዊ ልብስ ለብሶ፣ የሙዚቃ መሳሪያዉን ይዞ ተዘጋጅቷል፡፡ አስተዋዋቂዉ ጥላሁን አልፍነህ ነበር፡፡ በሃይለኛዉ ጮሆ፣ የዘፋኞቹን ስም ዘረዘርልን፡፡ መጀመሪያ ታምራት ሞላ ወጣ፤ ዘፈነ፡፡ ዘፈኑ ሆድ ያስብስ ነበር፡፡ ከ’ሱ ቀጥሎ፣ ጥላሁን ገሰሰ ተከተለ፡፡ ‹እናት ሃገር ኢትዮጵያ!› የሚለዉን ዘፈን ሲጫወት፣ ሁሉም ስሜታዊ ሆነ፡፡ ከጎኔ ያለዉም፣ ከፊትለፊቴ ያለዉም፣ ከኋላዬ ያለዉም…በጠቅላላ ሁሉም፣ እንባ በእንባ ሆኖ ይዘፍናል፡፡ እኔም ሳላስበዉ አለቀስኩ፤ አባቴን አስታዉሼ፡፡ ከዛ በስሜት መዝፈኔን ቀጠልኩ፡፡ ዘፈንኩ! ዘፈንኩ!…ለካስ እየተቀረጽኩ ነበር፡፡

በዚህ መልኩ የኪነት ዝግጅቱ ተጠናቅቆ ወደነበርንበት ተመለሰን፡፡ ያን ቀን በጣም ስሜታዊ ሆኜ ነበር፡፡ የአባቴ አደራ! የሃገሬ አደራ! የልቤ አደራ!…አደራ!…አዕምሮዬ ‹አደራ› በተሰኘዉ ቃል ተሞልቶ ዋለ፡፡

ምሽቱን የሻዕቢያ ወታደሮች ሲያጠቁ አደሩ፤ እኛም በመከላከሉ ላይ አተኩረን ቆየን፡፡ ቀኑን ሙሉ ስንዋጋ ዉለን፣ አመሻሹ ላይ ድል ቀናን፡፡ አቤት የተፈጀዉ ወታደር ብዛቱ! ‹ቀጥታ ግቡ!› ተብለን ነበር የገባነዉ፡፡ በእሱ መሰረት ያለደፈጣ የገባ ወቴ ሁሉ ተመታ፤ የተወሰነዉ ተዋግቶ ድል አደረገ፡፡ ዜናዉ በሬዲዮና በተሌቪዥን ተነገረ፡፡ እኛም ወደየክፍላችን ተመለሰን፡፡ እንደገባን የአዛዦቻችንን ሽኩቻ በሰሚ-ሰሚ አወቅን፡፡ በ’ነርሱ ሽኩቻ እኛ አላግባብ መስዋዕትነትን ተቀበልን፡፡ ግን አይቆጨንም፤ ለሃገራችን ያደረግነዉ ስለሆነ፣ ምንም አይመስለንም፡፡

‹ከጦርነቱ በኋላ፣ መከላከያ ዉስጥ ስንት ጊዜ ቆየህ?› አይደል ያልከኝ? አንድ ዓመት ቆየሁ፡፡ መልቀቂያ ጠየቅኩ፡፡ የአገልግሎት ዘመኔ ታይቶ፣ ክፍያ ተከፈለኝ፤ ወጣሁ፡፡ እነ’ዛ ያከሰሩን አዛዦች ግን ‹ይቆይ!› ብለዉ ነበር፡፡ እኔ ግን ‹አልፈልግም!› አልኩ፡፡ የ’ነርሱን ዘረኝነትና አድልዎ ማየቱ ስላስጠላኝ ለቀቅኩ፡፡ በ’ዛ ላይ በጣም ተዳክሜ ነበር፡፡

…ያኔ የተቀረጽኩትን በቲቪ ስመለከት፣ ‹እንዴ!…እንደዚህ ቀጨሞ ነበርኩ እንዴ!› እላለሁ፡፡ አሁን-ተመልከተኝ’ስቲ- ቦርጫም ሆኛለሁ፣ ጠጉሬ ተመልጦ አልቋል፣ በአጠቃላይ አርጅቼያለሁ…አይ! ጎልምሼያለሁ ማለቱ ይቀላል!…በአጭሩ የቶሎሳ ዳዉድ ታሪክ ይህንን ይመስላል፡፡ ቶሎሳን እንዴት አገኘኸዉ?››

‹‹ጎበዝ ሰዉ ነዉ፤ መሰናክሎቹን በጥረትና በትጋት ያለፈ!›› አልኩ፡፡

‹‹ይሁንልህ!…እኔ እንግዲህ-አንተ እንዳ’ልከዉ ዓይነት ‹ሰዉ ነኝ!› ብዬ ራሴን አልስለዉም፡፡ ለማንኛዉም፣ አመሰግንሃለሁ!››

‹‹እኔም!››

ጨበጥኩት፤ አጁ ሻከረኝ፡፡ ጾረናን አስታወሰኝ፡፡ ከጾረና በመለስ፣ የግብርና ሰራተኝነቱንም አስታወሰኝ፡፡ ቶሎሳ ዳዉድ ባ’ሁኑ ሰዓት፣ በአንድ የግል እርሻ ልማት ድርጅት ዉስጥ ተቀጥሮ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡

ከበፍቃዱ ጌታቸው FB page የተወሰደ!

 

The post Interview with Ethio-Eritrea war Veteran Tolosa Dawed: Mikias Tilahun appeared first on Bawza NewsPaper.

BREAKING NEWS: UNIDENTIFIED PERPETRATORS KILL DANGOTE CEMENT ETHIOPIA COUNTRY MANAGER DEEP KAMARA, TWO ETHIOPIANS

$
0
0

(Addis standard): Sources with the knowledge told Addis Standard that Deep Kamara, the country manager of Dangote Cement Ethiopia, and two more Ethiopians, a driver and a secretary, were shot dead by unidentified men today. Beakal, the secretary is a mother of three, the youngest of whom is only one years old.

According to a local who spoke to Addis Standard by phone, the three individuals were killed while driving in a local place called Inchini. Dangote Cement is located in West Shewa Zone of the Oromia regional state, in Ada Berga District, Mugher Town, 85 km west of Addis Abeba.

“Our community is devastated; Oboo Gallatta was like a father to many of us,” our source who wants to remain anonymous said. “Gallatta” is the Oromo name the locals have given Mr. Kamara in September 2017 at a ceremony organized by local authorities and Dangote Cement to settle differences with the local community.

During the 2016 -2017 Oromo protests, protesters have torched trucks and machinaries belonging to Dangote Cement on various occasions. Since September 2017,  however, reconciliation was held at a ceremony the plant hosted and was attended by more than 1, 500 locals, including elders from the area.

A cabinet member of the Oromia regional state who spoke to Addis Standard on conditions of anonymity said he was in the factory last week as part of continued discussions between the locals and the factory management on issues related to the working relationship between the locals and the factory. According to him, these discussions were ongoing with a “sense of understanding and mutual respect on both sides” and representatives of the regional government were taking part. Investigations have been launched by the regional and federal police, according to him.

The bodies of the three victims were transferred to Minilik Hospital  this afternoon for a postmortem examination. According to a source from the factory’s management team, the families of all the three were notified of the tragic incident.

 

The post BREAKING NEWS: UNIDENTIFIED PERPETRATORS KILL DANGOTE CEMENT ETHIOPIA COUNTRY MANAGER DEEP KAMARA, TWO ETHIOPIANS appeared first on Bawza NewsPaper.

The Full Biography of the Late Professor Abiy Ford (March 5,1935— May 9, 2018)

$
0
0

LIFE: Spiritually, intellectually and creatively, Abraham(Abiyi) Ford, was a man of many worlds. Born in Addis Ababa to a Barbadian family ofa leading Pan—African activists, Abiyi seamlessly embodied his varied Ethiopian and Caribbean cultural identities, honoring and celebrating both with his personal and professional contributions. As one of a few young boys enrolled in Princess Zenebe Wort] School for girls founded by his mother, Mingon Innis Ford, Abiyi learned the values of service and community that became the guiding tenets of his life. He was trained as a pilot in the US Air Force.
He later graduated from Columbia University School of Journalism and became a founding chair then faculty member of the Department of Radio, Television and Film in the School of Communications at Howard University. As an academic and educator, Abiyi attained the rank of tenured professor, and in his four decades of service developed graduate and undergraduate courses and programs on Film and Journalism, made documentary films, published in peer—reviewed journals, and tirelessly mentored students. As a two—time Fulbright Scholar, he conducted research in Burkina Faso and Ethiopia until his retirement from Howard University in 2006.
Professor Emeritus Abiyi Ford then launched into a new chapter of his life, returning to Ethiopia to contribute to national initiatives to expand and
strengthen higher education. He was instrumental in founding a new School of Journalism and Communications, which he served as Dean, overseeing its merging with the Ethiopian Mass Media Training Institute and establishing related undergraduate and graduate programs at Addis Ababa University.

Professor Ford led an academic delegation to expand ties and establish international sister institutions for then-Addis Ababa School of Fine Arts.

From 2007 to 2008, he played a leading role in spearheading the special council and administrative management of the newly created Skunder Boghossian College of Performing and Visual Arts, so named after his                                                        Howard University colleague and friend. Professor Ford reactivated talks with the  Canadian Film Institute in Quebec, building lasting institutional partnerships to provide support for the creation of a film program.

In 2011, he shaped the saw ventilators first—ever graduate level ‘ program in Film Production at the Addis Ababa University’s Alle School of Fine Arts and Design where he continued to serve as guest professor and mentor generations of upcoming filmmakers. Beyond his professional accomplishments and contributions, Abiyi was a passionate musician and familiar presence at performance venues in Addis Ababa, often sitting in with notable Ethiopian musicians Abegasu Kebrework Shiota and Henok Temesgen.

He would pack his heavy drums and head to Washington DC’s Malcom X Park jam sessions, reveling in the Cuban, Caribbean and West African mix of sounds and communities. For decades, he hosted a steady gathering of musicians, poets and artists in the basement of his home in Fort Washington, and later in his studio in Addis. His joy of playing melodies on the piano, or working our complex rhythms on his conga and djemb drums was palatable,and complemented his easy going nature and ability to find excitement in the moment.

LEGACY: Abiyi’s storied legacy begins with his parents. In the 19203, his father Rabbi Arnold Josiah Ford was a noted activist in Marcus Mossiah Garvey’s Pan-African movement and a prominent member of the black Jewish community in Harlem. He served as musical director of the Universal Negro Improvement Association founded by Garvey, and heeded the movement’s ‘Back to Africa’ call to arrive in Ethiopia and perform for Emperor Haile Sellassie’s coronation in 1930. Mignon Ford arrived one year later to work as secretary on Rabbi Ford’s ongoing projects and they married soon after. Rabbi Ford fell ill and died on the eve of the second Italian invasion of Ethiopia in 1935, but not before he made his wife promise to stay and share the fate of their adopted homeland.

Mrs. Ford participated in resistance efforts. Following Ethiopia’s victory, in 1941 she founded Bere Ouriel School along with Caribbean friends Amelia “Nani” Jane Foster and Alberta “Nani” Thomas, in a single room with a few desks and chairs and no teaching materials. In 1943, with support from Empress Menen, the school was expanded and renamed Princess Zenebe Worq School after the royal couple’s deceased second daughter, and dedicated to girls’ education. Mrs. Ford mentored a generation of young Ethiopian women professionals, instilling the values of education, ethics, hard work, and public service. The Ford family’s two sons, Yosef and Abiyi carried these values forward in their lives and works.

” COMMUNITY: The Ford family ethos was an inclusive one that embraced and celebrated all aspects of African cultures and identities. From their first sojourn across the oceans to their remarkable contributions across generations, Mignon, Arnold, Yosef and Abiyi have built community wherever they have set down roots. Rabbi Ford nurtured communities of faith and activism, dedicating his life to the betterment of his beloved Promised Land, Ethiopia. Beyond her role as educator, Mrs. Ford was mother to many young Ethiopians whom she raised as family members. As social justice advocate, Yosef worked to alleviate the hardships of relocation for Ethiopian refugees and immigrants in the United States. As scholar and educator, Abiyi generously contributed decades of his knowledge and expertise to building academic institutions and programs for Africans at home and in the diaspora, mentoring students, and sharing creative space with filmmakers, musicians, poets and painters. Abiyi has continued to forward the legacy of Pan-Africanism through the Mignon Ford Foundation established to memorialize the life and work of his morher in Ethiopia.

His daughter Miniabiy and grandson Fasil share Abiyi with this extended community which will continue to celebrate the family’s legacy and honor the values for which they dedicated their lives.

Source: Andrew Lawrence Facebook page

 

The post The Full Biography of the Late Professor Abiy Ford (March 5,1935— May 9, 2018) appeared first on Bawza NewsPaper.

Viewing all 1835 articles
Browse latest View live