Quantcast
Channel: Bawza
Viewing all articles
Browse latest Browse all 1835

Blue Party press release on the Moyale death of civilians

$
0
0

ሰማያዊ ፓርቲ “ሰሞኑን ሞያሌ ውስጥ የንፁሃን ዜጎችን ሕይወት አጠፉ” ያላቸው የመከላከያ ሠራዊት አባላት በግልፅ ችሎት ፊት ለፍርድ እንዲቀርቡ ጠይቋል።

ሰማያዊ ፓርቲ “ሰሞኑን ሞያሌ ውስጥ የንፁሃን ዜጎችን ሕይወት አጠፉ” ያላቸው የመከላከያ ሠራዊት አባላት በግልፅ ችሎት ፊት ለፍርድ እንዲቀርቡ ጠይቋል።

ኦሮምያ ክልል ውስጥ “እየተካሄደ ነው” ያለውን እሥራትም “ተገቢ አይደለም” ብሏል።

ሕጋዊ ትጥቅም ከሕዝብ እንዳይነጠቅ ፓርቲው አሳስቧል።

“ሞያሌ ላይ በተፈፀመው ግድያ ተጠያቂ ይሆናሉ” የተባሉ አምስት የመከላከያ ሠራዊት አባላት ትጥቃቸውን እንዲፈቱ መደረጉንና ወደ ፍርድም እንደሚቀርቡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አስፈፃሚ ኮማንድ ፖስት ተጠሪ ሌተና ጄነራል ሃሰን ኢብራሂም ማስታወቃቸው ተዘግቧል።

ሙሉውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።

The post Blue Party press release on the Moyale death of civilians appeared first on Bawza NewsPaper.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 1835

Trending Articles